በኮሮናና በክረምቱ ጉርፍ በአፋር ክልልና አካባቢው መደበኛ እንቅስቃሴ አይታሰብም !!!
****** በአዋሽ ወንዝ መሙላት የተነሳ ከፍተኛ ጉዳት በመድረሱ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በሙሉ ወድመዋል። በተለይም ደግሞ በዞን አንድ እና ሶስት የኮሮና መከላከል ጉዳይ እና የ2013 ትምህርት መጀመር አይታሰብም። የጤና፣ የትምህርት ፣ የግብርና ተቋማት በሙሉ በጎርፍ ተወሰደዋል። በእንቅርት ላይ ጆሮ ግድፍ እንዲሉ በክልሉና በአካባቢው የካፒታል በጀት ከዕቅድ ወጭ ለነፍስ … Continue reading በኮሮናና በክረምቱ ጉርፍ በአፋር ክልልና አካባቢው መደበኛ እንቅስቃሴ አይታሰብም !!!
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed